“ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ታስተናግዳለች” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

43
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ኅብረት ጋር በመተባበር ሁለተኛውን የአፍሪካ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ እንደምታስተናግድ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡
የሰው ዘር መገኛ የኾነችው ኢትዮጵያ ሁለተኛውን የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ታስተናግዳለች ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጉባኤው ለሰው ልጅ ተስማሚ የኾነ አካባቢ ለመፍጠር የሚያግዝ ነው ብለዋል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous article“አንጋፋው የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሀገራዊ እና ተቋማዊ ራዕይን በማሳካት ጎዳና ላይ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
Next articleየአፍሪካ አቬዬሽን ማኅበር የአፍሪካውያን ድምጽ ተሰሚነት እንዲኖረው ማድረግ ችሏል።