ከመላው ኢትዮጵያ ከተወጣጡ የንግዱ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር በዞን፣ በክልል እና ከተሞች ደረጃ ከተካሄዱ ውይይቶች የቀጠለ ውይይት ዛሬ በፌዴራል ደረጃ አካሂደናል።

11

ይኽ መድረክ በየደረጃው የተሰበሰቡ የንግዱ ዘርፍ ጉዳዮች እና ሃሳቦች በሀገር አቀፍ እቅዶች እና የልማት ግቦች ዝግጅት ግብዓት ይሆኑ ዘንድ ለማካተት የተዘጋጀም ነው።

Previous articleባለሃብቶች በኢንዱስትሪ ቦታዎች ላይ ያለውን የመሠረተ ልማት ችግር ለመቅረፍ በትብብር እየሠሩ ነው።
Next articleየወልድያ ከተማ አሥተዳደር ሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃን ማጣራት ጀመረ።