አሚኮ የአዊኛ ራዲዮ የጀመረበት 20ኛ ዓመት በዓል በእንጅባራ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡

15

እንጅባራ: ሰኔ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የአዊኛ ራዲዮ የጀመረበት 20ኛ ዓመት በዓል በእንጅባራ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡

በመርሐ ግብሩ ላይ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን አማካሪ ግዛቸው ሙሉነህ፣ የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደሩ ዋና አሥተዳዳሪ ቴዎድሮስ እንዳለውን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ፣ የብሔረሰብ አሥተዳደሩ፣ የወረዳዎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ የአገው ፈረሰኞች ማኅበር አባላት እንዲሁም ከየወረዳው ማኅበረሰቡን የወከሉ የኅብረተሰብ ክፍሎች ተገኝተዋል፡፡

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous articleየወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ አገልግሎት ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር ያበለፀገውን መተግበሪያ በወልድያ ከተማ ሥራ አስጀመረ።
Next article“ትምህርት የአንድ ሀገር ሉዓላዊነት፣ ክብር እና ማንነት ማስጠበቂያ ነው” ሙሉነሽ ደሴ (ዶ.ር)