1 ሺህ 446ኛው የዒድ ዓል-አድሃ (አረፋ) በዓል በጎንደር ከተማ እየተከበረ ነው።

15

ጎንደር: ግንቦት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ 1 ሺህ 446ኛው የዒድ ዓል-አድሃ (አረፋ) በዓል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች እየተከበረ ነው።

በበዓሉ ላይ የሃይማኖት አባቶች፣ የሃይማኖቱ ተከታዮች እና የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።

ዘጋቢ፦ አዲስ ዓለማየሁ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በደሴ ከተማ እየተከበረ ነው።
Next articleሙስሊሙ ማኅበረሰብ የሚያነሳቸውን ጥያቄዎች ለመመለስ እየተሠራ እንደኾነ ምክትል ከንቲባ አስሜ ብርሌ ተናገሩ።