የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በደሴ ከተማ እየተከበረ ነው።

43

ደሴ: ግንቦት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የዒድ ሰላት ሥነ ሥርዓት በሆጤ ስታዲዬም እየተከበረ ይገኛል።

የዒድ ሰላት ሥነ ሥርዓቱ ላይ የደሴ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ሼህ እንድሪስ በሽር፣ የደሴ ከተማ ሸዋ በር መስጅድ ኢማም ሼህ ያዕቆት አብዱል መጅን፣ የደሴ ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ እና ሌሎች የከተማዋ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።

ዘጋቢ: ከድር አሊ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous article1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በደብረ ብርሃን ከተማ እየተከበረ ነው።
Next article1 ሺህ 446ኛው የዒድ ዓል-አድሃ (አረፋ) በዓል በጎንደር ከተማ እየተከበረ ነው።