የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓልን በባሕር ዳር ከተማ ለማክበር አማኞች ወደ ጋጃ መስክ የዒድ ማክበሪያ ቦታ እየተጓዙ ነው።

5

ባሕር ዳር: ግንቦት 29/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 1ሺህ 446ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በባሕር ዳር ከተማ በጋጃ መስክ የዒድ ማክበሪያ ቦታ ለማክበር ቅድመ ዝግጅቱ ተጠናቅቋል።

ሕዝበ ሙስሊሙ ከሁሉም አቅጣጫዎች ወደ ዒድ ማክበሪያው ቦታ እየገባ ነው።

ዘጋቢ፦ ዋሴ ባየ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous articleርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላለፉ።
Next articleየሐጅ እና ኡምራ ጉዞ የሚደረግባት ከተማ- መካ