ኢትዮጵያ እና ስሎቬንያ ሪፐብሊክ በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ።

10

ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የስሎቬንያ ሪፐብሊክ ፐሬዝዳንት ናታሻ ፒሪክ ሙሳር ኢትዮጵያን እየጎበኙ ነው።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት ዛሬ ጠዋት ኢትዮጵያን እየጎበኙ ያሉትን የስሎቬንያ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳንት ናታሻ ፒሪክ ሙሳርን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል።

ሁለቱ መሪዎች በሁለቱ ሀገራት የተለያዩ የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መወያየታቸውንም ጠቁመዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ለሁሉም ነገር ሰላም ያስፈልጋል” የአንዳቤት ወረዳ ነዋሪዎች
Next articleሕዝበ ሙስሊሙ የዒድ አል አድሃ (ዓረፋ) በዓል ሲያከብር የተቸገሩትን በማሰብ ሊኾን እንደሚገባ የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት አሳሰበ።