ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በገጠር ሞዴል የአርሶ አደሮች መኖሪያ መንደር ሥራን አስጀመሩ።

20

ባሕር ዳር: ግንቦት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልዕክት በከተማ የተጀመሩ የክረምት በጎ ፍቃድ ልማት ሥራዎች ከገጠሩ ክፍል ጋር የማስተሳሰር አካል በኾነው የገጠር የኮሪደር ልማት ሥራ እያስጀመርን ነው ብለዋል።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃዲያ ዞን ሌሞ ወረዳ ዱባንቾ ቀበሌ በገጠር ኮሪደር ሞዴል የአርሶ አደሮች መኖሪያ መንደር የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል።

እነዚህ ማሳያ መንደሮች መገንባታቸው አርሶ አደሩ የግብርና ሥራ እያከናወነ የተሻለ ሕይዎት እንዲኖር የሚያስችሉ ናቸው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ሀገር የምትቀጥለው ሳይሰስቱ ደም እና አጥንታቸውን በሚገብሩ ውድ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
Next articleያረሰማ ጎበዝ እርፍ የነቀነቀ…..