ከፍተኛ መሪዎች በወገልጤና ከተማ ከነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው።

5

ወልድያ: ግንቦት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ መሪዎች በደቡብ ወሎ ዞን ከደላንታ ወረዳ እና ወገልጤና ከተማ አሥተዳደር ከተውጣጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር በወገልጤና ከተማ ሕዝባዊ ውይይት እያካሄዱ ነው።
በውይይቱ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የአደረጃጀት ዘርፍ ኀላፊ ፍስሐ ደሳለኝ እና በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የሰሜን ምሥራቅ ዕዝ ምክትል አዛዥ ሜጀር ጄኔራል ሻምበል ፈረደ ተገኝተዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous articleሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃን ለማጣራት እየተሠራ መኾኑን የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን አስታወቀ።
Next articleየ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተናን ለመውሰድ በእውቀት እና በስነ ልቦና ዝግጁ መኾናቸውን ተማሪዎች ተናገሩ።