በእንጅባራ ከተማ “የጥፋት እጆች እና መዘዞቹ” በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ የሰላም ውይይት እየተካሄደ ነው።

34

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በእንጅባራ ከተማ አሥተዳደር “የጥፋት እጆች እና መዘዞቹ” በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ የሰላም ውይይት እየተካሄደ ነው።

የእንጅባራ ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ የኔዓለም ዋሴ በውይይት መድረኩ ጽንፈኛው ቡድን በአማራ ክልል ሕዝብ ላይ ያደረሰው ሰብዓዊ፣ ማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ውድመት አስከፊነት ላይ ጥልቅ ውይይት እንደሚደረግበት ገልጸዋል።

ከእንጅባራ ከተማ አሥተዳደር ኮምዩኒኬሽን የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው በሰላም ውይይቱ የከተማዋ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች እና የከተማዋ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous articleበሰሜን ጎንደር ዞን ” የጥፋት እጆች እና መዘዞቹ” በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ የሰላም ውይይት እየተካሄደ ነው።
Next articleሰላምን ለማጽናት የሕዝብን አቅም ተጠቅሞ እየሠራ መኾኑን የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።