በሰሜን ጎንደር ዞን ” የጥፋት እጆች እና መዘዞቹ” በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ የሰላም ውይይት እየተካሄደ ነው።

23

ደባርቅ: ሚያዚያ 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን በሚገኙ ስድስት ወረዳዎች እና ሁሉት ከተማ አሥተዳደሮች “የጥፋት እጆች እና መዘዞቹ” በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው።

ውይይቱ በክልሉ እየደረሰ ያለውን ሁለንተናዊ ውድመት ለማኅበረሰቡ ለማስገንዘብ ያለመ መኾኑን ተገልጿል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous article“ለማንነታችን ያደረግነው እና እያደረግነው ያለው ትግል ሕጋዊ ነው” አቶ አሸተ ደምለው
Next articleበእንጅባራ ከተማ “የጥፋት እጆች እና መዘዞቹ” በሚል መሪ መልዕክት ሕዝባዊ የሰላም ውይይት እየተካሄደ ነው።