ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኮምቦልቻ ገቡ።

46

በቆይታችን በአካባቢው እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን የምንጎበኝ ይሆናል።

ኮምቦልቻ ከተማ ስንገባ ደማቅ አቀባበል ላደረጉልን የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የደቡብ ወሎ ዞን እና የከተማ አስተዳደሩ የሥራ ኀላፊዎች እንዲሁም ለኅብረተሰቡ የላቀ ምስጋና እናቀርባለን።

Previous articleለብርቅዬ እንስሳት የተሰጠው የሕግ ከለላ ምን ድረስ ነው?
Next articleየገቢ አሠባሠቡን ለማዘመን እየተሠራ ነው።