ዜናአማራ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኮምቦልቻ ገቡ። April 29, 2025 46 በቆይታችን በአካባቢው እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን የምንጎበኝ ይሆናል። ኮምቦልቻ ከተማ ስንገባ ደማቅ አቀባበል ላደረጉልን የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች፣ የደቡብ ወሎ ዞን እና የከተማ አስተዳደሩ የሥራ ኀላፊዎች እንዲሁም ለኅብረተሰቡ የላቀ ምስጋና እናቀርባለን። ተዛማች ዜናዎች:የምዕራብ ጎጃም ዞን ወደ ትምህርት ቤት ያልመጡ ተማሪዎችን ለመመለስ እየሠራ ነው።