ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በፖፕ ፍራንሲስ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ።

25

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በካቶሊክ ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል።

ፕሬዝዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የርእሠ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ ሕልፈት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው ገልጸዋል። ሊቀ ጳጳሱ ለሃይማኖት፣ ለሰብአዊነት እና ለዓለም አቀፍ ሰላም ያበረከቱትን ሀዘን እንደሚያስታውሱም አንስተዋል።

ነፍሳቸው በሰላም እንድታርፍም መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበአማራ ክልል ከ25 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተገኝቷል።
Next articleብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በፖፕ ፍራንሲስ ህልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ።