
ባሕር ዳር: ሚያዚያ: 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ አርፈዋል።
ባጋጠማቸው ሕመም ረዘም ላለ ጊዜ ሆስፒታል የቆዩት የካቶሊክ ሊቀ ጳጳስ ፖፕ ፍራንሲስ ማረፋቸው ተገልጿል።
ዴይሌ ኤክስፕረስ እንደዘገባው ሊቀ ጳጳሱ ያረፉት በ88 ዓመታቸው ነው።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!