የአማራ ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ጠቅላላ ጉባኤውን አካሂዷል።

42

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ያለፈ ጊዜ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርትን ገምግሟል። በኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች መተዳደሪያ ደንብ ላይ ውይይት አድርጓል። አዲስ የሥራ አሥፈጻሚ ምርጫም አድርጓል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous articleሕዝብ መከላከል በሚችላቸው በሽታዎች እንዳይጠቃ ጠንካራ የተግባቦት ሥራ እንደሚያስፈልግ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ።
Next articleድጋፍ የተደረጉ አምቡላንሶች ለእናቶች እና ሕጻናት ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት እንደሚያስችሉ ተገለጸ።