“ዛሬ በተለያዩ ዘርፎች የተከናወኑ 2017 የዘጠኝ ወራት የዕቅድ አፈጻጸም መገምገም ጀምረናል። በግምገማችን የሚቀጥሉትን ሶስት ወራት ሥራዎቻችንን እቅድ ለማጠናከር የሚረዱ ውይይቶችን እናካሂዳለን።

31

እስካሁን ያሳካነው የሥራ ውጤት ሰፊ ቢሆንም ስኬታችን ሳያዘናጋን ለበለጠ ከፍታ የሚያነሳሳን ሊሆን ይገባል።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

Previous articleየፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
Next articleየአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።