የዒድ አልፈጥር በዓል በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው።

23

አዲስ አበባ፡ መጋቢት 21/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 446ኛው የኢድ አልፈጥር በአል በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው።

በዓሉ በአዲስ አበባ ስቴዲየም ነው እየተከበረ የሚገኘው። በክብረ በዓሉ የእስልምና ሃይማኖት አባቶች እና የሃይማኖቱ ተከታዮች ተገኝኝተዋል።

ዘጋቢ:- አንዱዓለም መናን

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየዒድ አል ፈጥር በዓል በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ነው።
Next articleዒድ ሲከበር የኢትዮጵያዊያንን የአብሮነት እና የመረዳዳት መልካም እሴቶች በማንፀባረቅ ሊኾን እንደሚገባ የእስልምና ሃይማኖት አባቶች ተናገሩ።