ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ለፊቼ ጫምባላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

19

ባሕር ዳር: መጋቢት 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ለሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው “እንኳን ለሲዳማ ብሔር ዘመን መለወጫ ፊቼ ጫምባላላ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! በዓሉ የሰላም እና የፍቅር ይሁንላችሁ” ማለታቸውን ከአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ማኅበራዊ ትስስር ገጽ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ፖሊስ ለሕዝብ የገባውን ቃል ኪዳን ጠብቆ ሢሠራ ታማኝነትን ያገኛል” ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ።
Next articleከ2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ክልሉ መግባቱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ።