ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የአለ ፈለገ ሰላም የሥነ ጥበብ እና ያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤቶችን ጎበኙ።

32

ባሕር ዳር: መጋቢት 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአለ ፈለገ ሰላም የሥነ ጥበብ እና ያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤቶችን ጎብኝተዋል።

በጉብኝቱ ወቅት ለፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ.ር) እና በአለ ፈለገ ሰላም ትምህርት ቤት ተማሪ የተሠራ የሥነ ጥበብ ሥራ እንደተበረከተላቸው ኢዜአ ዘግቧል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚካሄደውን አህጉር አቀፍ የፓን አፍሪካ ወጣት መሪዎች ጉባኤ ታስተናግዳለች።
Next article“ባላችሁ ዕውቀት እና ክህሎት ብቻ ሳይኾን በመሰዋእትነት ጭምር ሀገርን የሚያስከብር የሙያ ባለቤት ናችሁ” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ