
ባሕር ዳር: መጋቢት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ያቀረቧቸው ጥያቄዎች፦
✍️ የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል የሰላም እፎያታ አስገኝቷል፤ በስምምነቱ መሠረት ዘላቂ ሰላም ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የስምምነት ነጥቦቹ በምን ደረጃ ላይ ይገኛሉ፤
✍️ መገዳደል፣ መጠፋፋት እና የፖለቲካ ተቃርኖ ዛሬም ዋጋ እያስከፈለን በመኾኑ መንግሥት እና መሪው ፓርቲ ችግሮችን ሰላማዊ በኾነ መንገድ ተነጋግሮ የመፍታት ባሕል ማጎልበት ላይ በተሰሩ ስራች የተገኘ ውጤት ቢብራር
✍️ የመልሶ ማደረጃት ስራስ በምን ደረጃ ላይ ይገኛል
✍️ ሴክተር መሥሪያ ቤቶች ከአሥር ዓመቱ ስትራቴጅክ እቅዱ አንፃር ያላቸው አፈፃጸም፣
✍️ በስድስት ወር ውስጥ የመንግስት ወጪና ገቢ ምን እንደሚመስል ቢብራራ፣
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እንደሚሰጡም ይጠበቃል፡፡
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!