በሰላም፣ ልማት እና መልካም አሥተዳድር ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት በደሴ ከተማ እየተካሄደ ነው።

12

ደሴ: መጋቢት 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ትኩረቱን በሰላም፣ በልማት እና በመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ላይ ያደረገ ውይይት በደሴ ከተማ እየተካሄደ ነው።

በውይይቱ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) የተገኙ ሲኾን የደሴ፣ የኮምቦልቻ፣ የወልድያ፣ የደቡብ ወሎ ዞን፣ የሰሜን ወሎ ዞን እና የኦሮሞ ብሔረሰብ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።

በውይይቱ ሰላምን በማጽናት የክልሉን ልማት እና ሁለንተናዊ ለውጥ ለማምጣት የሚያስችል ምክክር እየተካሄደ ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous article“የአማራ ክልል የፍትሕ እና የሕግ ኢንስቲትዩት የተሻለ የፍትሕ አገልግሎት ለሕዝቡ ለመስጠት ተልዕኮ ይዞ ተደራጅቷል” አቶ ዓለምአንተ አግደው
Next article“የልማት ተነሺዎችን በዘላቂነት ማቋቋም ትኩረት ተሰጥቶ ሊሠራበት ይገባል” አሕመዲን መሐመድ ( ዶ.ር)