ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሰጣቸው ዕውቅና ምስጋና አቅረቡ።

16

ባሕር ዳር: መጋቢት 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ዕውቅና ሰጥቷቸዋል።

ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሰጣቸው ዕውቅና ምስጋና አቅርበዋል።

ፕሬዝዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦርድ አባላት፣ ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የማኔጅመንት አባላት ለሰጡኝ መልካም ዕውቅና ከልብ አመሰግናለሁ ብለዋል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በኢንዱስትሪ ዘርፍ መሪ ኾኖ ማደጉን እንደሚቀጥል እርግጠኛ ነኝ ነው ያሉት በመልዕክታቸው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous articleሳፋሪ ኮም ኢትዮጵያ በባሕር ዳር ከተማ ለሚገኙ ትምህርት ቤቶች ድጋፍ አደረገ።
Next articleከ43 በላይ የመሥኖ ፕሮጀክቶች በግንባታ ሂደት ላይ መኾናቸውን የምሥራቅ ጎጃም ዞን አስታወቀ።