ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አስመልክተው ያስተላለፉት መልዕክት!

5

“እንኳን ለዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን፣ ማርች 8 አደረሰን! የኢትዮጵያ ሴቶች ለሀገራቸው ነፃነት፣ የኢኮኖሚ ዕድገት: ማኅበራዊ እሴቶችና ባሕሎችን ለማፅናት ያበረከቱት አስተዋፅኦ የላቀ ነው፤ እንቅፋቶችንና ጎታች እሳቤዎችን በመጣል፣ በመላ አቅማቸው የሀገራችን የመዘመን መንገድ ዋነኛ መሪና ተዋናይ መሆናቸው እሙን ነው”

Previous articleየአማራ ክልል የሕዝብ ተወካዮች ከክልሉ ከፍተኛ መሪዎች ጋር እየመከሩ ነው።
Next articleዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በደሴ ከተማ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው።