
ባሕር ዳር: የካቲት 26/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካይ ምክር ቤት አባላት በጎንደር ከተማ እየተገነቡ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን እና የፋሲል ቤተ መንግሥት የጥገና ሂደትን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን፣ በሰሜን ጎንደር ዞን እና በምዕራብ ጎንደር ዞን ሕዝብን የወከሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት መገኘታቸውን ከጎንደር ከተማ ኮሙዩኒኬሽን መምሪያ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
