
ባሕር ዳር: የካቲት 25/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጉብኝቱ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የማዕድን ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሀብታሙ ተገኝን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።
የሌማት ትሩፋት ሥራዎች ለወጣቶች የሥራ እድል የፈጠሩ፣ የሃብት ተጠቃሚነትንም ያሳደጉ መኾናቸውን ገልጸዋል።
በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የልማት ሥራዎች በጥሩ ሁኔታ መቀጠላቸውን ተመልከተናል ነው ያሉት።
በከተማዋ ከትንናት ጀምሮ ያደረጓቸው ጉብኝቶች ከተማዋ ወደ መደበኛ ሰላሟ መመለሷን እና የልማት ሥራዎች በጥሩ ሁኔታ እየቀጠሉ መኾናቸውን ተመልክተናል ነው ያሉት።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!