ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የዓድዋ ድልን 129ኛ ዓመት በተለያዩ ኹነቶች እያከበረ ነው።

76

ባሕር ዳር: የካቲት 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት መድረክ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት መንገሻ አየነ (ዶ.ር) እና በአማራ ክልል የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ሊቀመንበር ዳኝነት አያሌው ተገኝተዋል።

በሥነ ሥርዓቱ በዓሉን አስመልክቶ መልዕክቶች ይተላለፋሉ፤ የፓናል ውይይት ይደረጋል፤ የኪነ ጥበብ ሥራዎችም እየቀረቡ ነው።


ዘጋቢ፦ዋሴ ባየ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleችግሩን በኃይል የፈታ ሀገር የለም።
Next articleየምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦