የዓድዋ ድል በዓል በጎንደር ከተማ እየተከበረ ነው።

46

ጎንደር: የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል “ዓድዋ የጥቁር ሕዝቦች ድል” በሚል መሪ መልዕክት በጎንደር ከተማ እየተከበረ ነው።

በበዓሉ የክልል እና የጎንደር ከተማ አሥተዳደር የሥራ ኀላፊዎች፣ የሀገር መከላከል ሠራዊት መሪዎች እና አባላት፣ ጀግኖች አርበኞችን ጨምሮ የከተማዋ ነዋሪዎች ተገኝተዋል።

ዘጋቢ:- ዳንኤል ወርቄ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleዓድዋ የአንድነት፣ የመፈቃቀር፣ የመተጋገዝ እና የጀግንነት በዓል መኾኑን የኮምቦልቻ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።
Next article“ዓድዋ ነጻነትን ለሚሹ ሕዝቦች ሁሉ የማይጠፋ የብርሃን ጸዳል ነው” ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ