
ባሕር ዳር: የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዓድዋ ድል 129ኛው በዓል በባሕር ዳር ከተማ ጊዮን አደባባይ እየተከበረ ይገኛል።
የሙሉዓለም ባሕል ማዕከል የኪነጥበብ ባለሙያዎች ድሉን የሚዘክሩ የተለያዩ የኪነ ጥበብ ሥራዎችን እያቀረቡ ነው።
በዋሴ ባየ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!