የዓድዋ ድል 129ኛው በዓል በባሕር ዳር ከተማ ጊዮን አደባባይ መከበር ጀምሯል።

23

ባሕር ዳር: የካቲት 23/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዓድዋ ድል 129ኛው በዓል በባሕር ዳር ከተማ ጊዮን አደባባይ እየተከበረ ይገኛል።

የሙሉዓለም ባሕል ማዕከል የኪነጥበብ ባለሙያዎች ድሉን የሚዘክሩ የተለያዩ የኪነ ጥበብ ሥራዎችን እያቀረቡ ነው።

በዋሴ ባየ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ኢትዮጵያችንን የብልጽግና አርዓያ በማድረግ የአያት ቅድመ አያቶቻችንን አርበኝነት እናጸናለን” ብልጽግና ፓርቲ
Next article✍️ ከብረት የጠነከረው አንድነት!