የዳኝነት እና ፍትሕ ሥርዓቱን ማሻሻያ ድጋፍ ላደረጉ አካላት የእውቅና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።

32

ባሕር ዳር: የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ባዘጋጀው የምስጋና እና የትውውቅ ሥነ ሥርዓት ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና አፈ ጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ ተገኝተዋል። የዳኝነት እና የፍትሕ ሥርዓቱን ለማሻሻል ባለፉት ጊዜያት ወጥተው በጸደቁ አዋጆች ላይ የትውውቅ እና የድርጊት መርሐ ግብርም ይከናወናል።

በሥነ ሥርዓቱ የክልሉ ምክር ቤት እና የክልሉ መሥተዳድር ምክር ቤትን ጨምሮ በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የዳኝነት እና የፍትሕ ሥርዓቱን የማሻሻል ሥራዎች ሂደት ለነበራቸው አበርክቶ እውቅና እና ምስጋና ይሰጣቸዋል ተብሏል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የጋራ ህልማችንን እውን ለማድረግ የሚያስችል እምቅ አቅም አለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
Next articleባዮሜትሪክ የደኅንነት ሥርዓት