ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገቡ።

43

ባሕር ዳር፡ የካቲት 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሞቃዲሾ ሲገቡ የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበዶክተር አንዱዓለም ዳኘ ላይ የግድያ ወንጀል ፈጽሟል የተባለ ተጠርጣሪ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ።
Next articleየአማራ ክልልን መልሶ ለመገንባት ከ10 ቢሊዮን ዶላር በላይ ያስፈልጋል።