የአማራ ክልል መሥተዳድር ምክርቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው።

64

ባሕር ዳር: የካቲት 17/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት መሥተዳድር ምክር ቤት 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 6ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው።

መሥተዳድር ምክር ቤቱ በመደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ መክሮ ውሳኔዎችን እና የቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ እንደሚጠበቅ ርእሰ መሥተዳድር ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ ያመላክታል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየሰላም ጥሪን መቀበል እና ሰላምን አማራጭ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ።
Next articleከ500 ሺህ በላይ ለሚኾኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠሩን የአማራ ክልል ሥራና ሥልጠና ቢሮ ገለጸ።