የፌደራል ከፍተኛ ሥራ ኀላፊዎች ሀገር አቀፍ የሕዝብ ኮንፈረንስ ለማካሄድ ጎንደር ከተማ ገቡ።

52

ጎንደር: የካቲት 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ.ር) እና የገንዘብ ሚኒስትር ድኤታ እዮብ ተካልኝ (ዶ.ር) ጎንደር ከተማ ገብተዋል።

የከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ጎንደር ከተማ ሲደርሱ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው፣ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳዳሪ አወቀ አስፈሬ፣ የከተማ አሥተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ ታዋቂ ግለሰቦች በተገኙበት በአፄ ቴዎድሮስ የአየር ማረፊያ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን

Previous articleፎረሙ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ሰቆጣ ከተማ ለሚገኙ የተቸገሩ ወገኖች የሰብዓዊ ድጋፍ አደረገ።
Next articleከ2 ሺህ 900 በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ መመለሳቸውን የምስራቅ ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ አስታወቀ።