
ደብረ ማርቆስ: የካቲት 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ያሠለጠናቸውን የሰላም አስከባሪ እና የሚሊሻ አባላትን በደብረ ማርቆስ ከተማ እያስመረቀ ነው።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የከተማ አሥተዳደሩ ከንቲባን ጨምሮ የተለያዩ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!