ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ እና የዕዙ መሪዎች በባሕር ዳር ከተማ የመሠረተ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ።

67

ባሕር ዳር: የካቲት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል መሐመድ ተሰማ፣ የዕዙ ኮማንድ፣ የኮር አዛዦች፣ የክፍለ ጦር አመራሮች እና ከፍተኛ መኮንኖች የባሕር ዳር ስታዲዮምን፣ የዓባይ ድልድይን እና መናፈሻዎችን ጎብኝተዋል።

በክልሉ እየተከናወኑ ያሉ የመሠረተ ልማት ሥራዎች ዕዙ እየከፈለ ባለው መስዋዕትነት እና ባመጣው ሰላም የተገኙ ውጤቶች መኾናቸውን የጉብኝቱ ተሳታፊዎች ተናግረዋል።

ቀጣይም ዘላቂ ሰላምን በማጽናት ሌሎች ሰፋፊ ፕሮጀክቶች እንዲሠሩ ማድረግ እንደሚገባም ከኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ድረ ገጽ የተገኘው መረጃ ያመለክታል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“በአረርቲ ከተማ የተመረቀው የንጹሕ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት መንግሥት የሕዝቡን ጥያቄ ለመፍታት ያለውን ቁርጠኝነት ማሳያ ነው” አሕመዲን መሐመድ (ዶ.ር)
Next articleግብርን በታማኝነት በመክፈል ሀገራዊ ግዴታን መዋጣት እንደሚገባ የደብረታቦር ከተማ ግብር ከፋዮች ተናገሩ።