የተቀላጠፈ አገልግሎት ለተገልጋዮች መስጠት የሚያስችል ሶፍትዌር ወደ ሥራ ሊገባ ነው።

24

ባሕር ዳር: የካቲት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል አካባቢ እና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን ከአማራ ክልል ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ቢሮ ጋር የለማ ሶፍትዌር ወደ ሥራ ለማስገባት የሚስችል የውል ሥምምነት ተፈራርመዋል።

የለማው ሶፍትዌር ውሥብሥብ የአሠራር ችግሮችን ለመፍታት እና የተቀላጠፈ አገልግሎት ለተገልጋዮች ለመስጠት ያስችላል ተብሏል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article192 ሚሊዮን ብር ወጭ የተደረገበት የዱቄት ፍብሪካ ተመረቀ።
Next article“የኢትዮጵያ የማንሠራራት ጉዞ የሚሳካው በተቋሞቻችን ጥንካሬ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ