ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በጉባላፍቶ ወረዳ የሳንቃ ጤና ጣቢያን እየጎበኙ ነው።

35

ወልድያ: የካቲት 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በሰሜን ወሎ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ የሳንቃ ጤና ጣቢያን እየጎበኙ ነው።

በጉብኝቱ የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ፣ የአማራ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) ጨምሮ የክልል እና የሰሜን ወሎ ዞን ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየክልሉ መሪዎች የጋሸና ከተማ ሁለገብ የቢሮ አገልግሎት መስጫ ሕንጻ ግንባታን አስጀመሩ።
Next articleየንጹሕ መጠጥ ውኃ አቅርቦት ችግር እንዲፈታላቸው የመካነ ሰላም ከተማ ነዋሪዎች ጠየቁ።