የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ አዲስ አበባ ገቡ።

33

ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል።

ፕሬዝዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል አቀባበል አድርግውላቸዋል ።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአልጄሪያው ፕሬዝዳንት አብድልመጂድ ቴቡኔን ጋር ተወያዩ።
Next articleየአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ እና ነገ ይካሄዳል