ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአልጄሪያው ፕሬዝዳንት አብድልመጂድ ቴቡኔን ጋር ተወያዩ።

41

ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአልጄሪያው ፕሬዝዳንት አብድልመጂድ ቴቡኔን ጋር ተወያይተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “ዛሬ የአልጄሪያ ፕሬዝዳንት አብድልመጂድ ቴቡኔን ለሁለትዮሽ ውይይት አግኝቻለሁ። ኢትዮጵያ እና አልጄሪያ በታሪካዊ ትስስር፣ በፓን አፍሪካኒዝም እና በጋራ ፍላጎት ላይ የተመሠረተ ጠንካራ የዲፕሎማሲ ቁርኝት ይጋራሉ” ብለዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከኬኒያው ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ተወያዩ።
Next articleየሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሐሙድ አዲስ አበባ ገቡ።