ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከኬኒያው ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ተወያዩ።

48

ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከኬኒያው ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶ ጋር ተወያይተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት “ዛሬ ፕሬዝዳንት ዊልያም ሩቶን ተቀብዬ ያለንን ቁርኝት በማጥበቅ ትብብራችንን ይበልጥ በምናጠናክርባቸው የሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገናል” ብለዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ኢትዮጵያ ለሱዳን ሰላም እና መረጋጋት ድጋፍ ማድረጓን ትቀጥላለች” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
Next articleጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአልጄሪያው ፕሬዝዳንት አብድልመጂድ ቴቡኔን ጋር ተወያዩ።