የአማራ ክልል ምክር ቤት የቀጣይ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ።

103

ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የቀጣይ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቅቋል።

ምክር ቤቱ በተለይም በግጭት የተፈተነውን የክልሉን የትምህርት ዘርፍ መደገፍ እና ከትምህርት የራቁ ልጆችን ወደ ትምህርት ቤት ማምጣት በቀጣይ በትኩረት እንዲሠራበት ነው ያሳሰበው።

ዘጋቢ፦ ታርቆ ክንዴ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleምክር ቤቱ የዳኞችን ሹመት አጸደቀ።
Next articleየማዳጋስካር ፕሬዝዳንት አንድሪ ራጁዌሊና ለአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ አዲስ አበባ ገቡ።