የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ.ር) ከኢጋድ ዋና ጸሐፊ ጋር ተወያዩ።

21

ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ.ር) ከምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ዋና ጸሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ.ር) ጋር ተወያዩ።

እንደ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ ሁለቱ መሪዎች በውይይታቸውም የኢጋድ ስትራተጂክ ግቦች ከኢትዮጵያ ፍላጎት ጋር አብሮ የሚሄድ መኾኑ ተጠቁሟል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የተዋሃደች አፍሪካ በዕድል አትፈጠርም” የአፍሪካ ልማት ባንክ
Next articleየወቅቱ የአፍሪካ ኅብረት ሊቀ መንበር እና የሞሪታኒያ ፕሬዝዳንት መሐመድ ኦሊድ ጊዞኒ በአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ለመሳተፍ አዳስ አበባ ገቡ፡፡