የግብጽ እና ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጠቅላይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ።

107

ባሕር ዳር: የካቲት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በ38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ የግብጽ እና ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጠቅላይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገብተዋል።

የግብጹ ጠቅላይ ሚንስትር ሞስጠፋ ማድቦሊ እና የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጠቅላይ ሚኒስትር ጁድዝ ሲሙሟ ናቸው አዲስ አበባ የገቡት።

ጠቅላይ ሚንስትሮቹ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት የቀረቡለትን ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ አጸደ።
Next articleየኮሞሮስ እና ናይጄሪያ ፕሬዝዳንቶች አዲስ አበባ ገቡ