
አዲስ አበባ: የካቲት 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በምታስተናግደው 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመታደም ነው የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትሯ ወደ ምድረ ቀደምቷ ሀገር ኢትዮጵያ የገቡት:: ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ አሞር ሞትላይ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱም
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አሕመድ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል::
የባርባዶስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ አሞር ለተደረገላቸው ደማቅ አቀባበልም ምሥጋና አቅርበዋል::
ዘጋቢ:- ሰለሞን አሰፌ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!