የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ በገዥው ፓርቲ የጉባኤ ውሳኔዎች እና አቅጣጫዎች ላይ እየመከረ ነው።

34

ባሕር ዳር: የካቲት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ”ከቃል እስከ ባሕል” በሚል መሪ መልዕክት ከከተማ፣ ከክፍለ ከተማ እና ከቀበሌ መሪዎች ጋር በሁለተኛው የብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባኤ ውሳኔዎች እና አቅጣጫወች ላይ ውይይት ማድረግ ጀምሯል።

በውይይቱ ገዥው ፓርቲ በጉባኤው የገመገማቸውን ያለፉ ዓመታት ክንውኖች፣ ያስቀመጣቸውን የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ በመወያየት እስከ ኅብረተሰቡ ለማድረስ በሚቻልባቸው አቅጣጫዎች ላይ ውይይት እንደሚደረግ ይጠበቃል።

ዘጋቢ፦ ዋሴ ባየ

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ጀመረ።
Next articleበደብረ ማርቆስ ከተማ ከ1 ነጥብ 8 ቢሊዮን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ።