“የመደመር መንገድ ወደ ብልጽግና ግብ ለመድረስ እጅግ የተሻለው መንገድ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

31

ባሕር ዳር: ጥር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የመደመር መንገድ ወደ ብልጽግና ግብ ለመድረስ እጅግ የተሻለው መንገድ ነው ብለዋል።

የኢትዮጵያ የትናንት እና የዛሬ ጸጋዎች ከእኛ ጥረት ጋር ሲደመሩ፣ ውጤታቸው ከድምሩ በላይ ነው ያሉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ እርሱም ሁለንታዊ ብልጽግና ነው ብለዋል በመልዕክታቸው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ አቅጣጫዎችን በመተግበር ለሀገራዊ ዕድገት እና የልማት ድል እንረባረባለን” ድረስ ሳሕሉ (ዶ.ር)
Next articleሳምንቱ በታሪክ