የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚከታተላቸውን ተቋማት የሥራ አፈጻጸም እየገመገመ ነው።

34

ባሕር ዳር: ጥር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምክር ቤት የበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ክትትል የሚያደርግባቸውን ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ሥራ አፈጻጸም ሪፖርት እየገመገመ ነው።

ከሰዓት በፊት የገቢዎች፣ የገንዘብ እና የፕላንና ልማት ቢሮዎች የአፈጻጸማቸውን ሪፖርት ያቀረቡ ሲኾን ሌሎች ተቋማትም ያቀርባሉ።

ቋሚ ኮሚቴው ሪፖርቶችን አዳምጦ በመገምገም አስተያየት እንደሚሰጥ ይጠበቃል።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleለ2017/18 የምርት ዘመን 24 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ለመግዛት መታቀዱን ግብርና ሚኒስቴር ገለጸ።
Next articleበጸጥታ ችግር የተዘጉ ትምህርት ቤቶችን ሥራ ለማስጀመር የሁሉንም ርብርብ እንደሚጠይቅ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ አሳወቀ።