
ጎንደር: ጥር 30/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በጎንደር ከተማ ሀገር አቀፍ የመንገድ ጉባኤው እየተካሄደ ነው።
በጉባዔው የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ፣ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘወ ጨምሮ ከሁሉም ክልሎች የተውጣጡ የሥራ ኀላፊዎች እና ሌሎች ባለ ድርሻ አካላት ተገኝተዋል።
በጉባኤው እንደ ሀገር ባለፉት ስድስት ወራት የነበረው የመንገድ መሠረተ ልማት ግንባታ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው።
ዘጋቢ:- ደስታ ካሳ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!