አየር መንገዱ ከ22 ዓመታት በኋላ ከቡርኪና ፋሶ ወደ ፍራንክፈርት የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ የጭነት በረራ አደረገ::

327

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቡርኪና ፋሶ ወደ ፍራንክፈርት ከ22 ዓመታት በኋላ የመጀመሪያውን ዓለም አቀፍ የጭነት በረራ ማድረጉን አስታወቀ።

አየር መንገዱ 52 ቶን የሚመዝን የፍራፍሬ ምርት እንዳጓጓዘ ተገልጧል፡፡

በቀጣይም አገልግሎቱን ይበልጥ በማስፋት ዘወትር ከአፍሪካውያን ጎን እንደሚቆም አስታውቋል።

አየር መንገዱ በቅርቡ ለጭነት አገልግሎት እንዲውሉ ከተስተካከሉ የመንገደኞች አውሮፕላኖች መካከል የቦይንግ B-777 አውሮፕላንን ለዚህ አገልግሎት መጠቀሙን ኢዜአ ዘግቧል፡፡

Previous articleበቀውስ ወቅት የተግባቦት ሥልት ምን መሆን አለበት?
Next articleየኮሮና ቫይረስ ከተገኘበት ሰው ጋር ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 37 ሰዎች ወደ ለይቶ ማቆያ ገብተዋል፤ አራት ደግሞ እየተፈለጉ ናቸው፡፡