የብልጽግና ፓርቲ አማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ይርጋ ሲሳይ የእንኳን ደስ አላችሁ መልእክት!

118

ሁለተኛውን ጉባዔ እያካሄደ የሚገኘው ፓርቲያችን ብልጽግና ዛሬ ባከናወነው የፕሬዘዳንት እና ምክትል ፕሬዘዳንቶች ምርጫ ክቡር ዶክተር ዐቢይ አሕመድን በፕሬዘዳንትነት እንዲሁም ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህን እና ክቡር አቶ አደም ፋራህን በምክትል ፕሬዘዳንትነት መርጧል።

ክቡራን የፓርቲያችን ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዘዳንቶች እነኳን ደስአላችሁ እያልኩ መልካም የሥራ ዘመን እንዲሆን ከልብ እመኛለሁ ።

ከቃል እስከ ባሕል !

Previous articleየቅዱስ መርቆርዮስ በዓል የማይረሳ ትዝታቸው፣ የሚጓጉለት ናፍቆታቸው።
Next articleአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ ከተማ ያስገነባውን ዘመናዊ ስቱዲዮ እያስመረቀ ነው፡፡