የተሀድሶ ሠልጣኞች የጎንደር አብያተ መንግሥታትን ጥገና ጎበኙ።

49

ጎንደር: ጥር 24/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአዘዞ ጠዳ የሥልጠና ማዕከል የተሀድሶ ሠልጣኞች በጎንደር ከተማ የኮሪደር ልማት እና የጎንደር አብያተ መንግሥታት ት የጥገና ሥራ ጎብኝተዋል።

የጎንደርን ውበት የሚገልጡ፣ ጥንታዊነቷን የሚገልጡ የልማት ሥራዎች እየተሠሩ ነው።

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየሰላም ጥሪን የተቀበሉ የታጠቁ አካላት ወደ ሕዝብ እና መንግሥት ተመለሱ።
Next article“ብልፅግና ፓርቲ ከጉባኤ እስከ ጉባኤ ያስመዘገባቸውን አመርቂ ውጤቶች ዘላቂነት የሚያረጋግጡ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል” የጉባዔው ተሳታፊዎች